
የተደራጁ ወጣቶች የሰላምና ልማት አቅም ናቸው።
በሚል መሪ ሃሳብ የአማራ ወጣቶች ማህበር 6ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤውን በባህርዳር ከተማ እያካሄደ ነው
በጉባኤው የአማራ ወጣቶች ማህበር የ5 አመት ሪፖርት ፣የማህበሩ የኦዲት ፣ ሪፖርትና ማህበሩን ለቀጣይ 3 አመት የሚመሩ ስራ አስፈፃሚዎች እንደሚመረጡ ይጠበቃል

የተደራጁ ወጣቶች የሰላምና ልማት አቅም ናቸው።
በሚል መሪ ሃሳብ የአማራ ወጣቶች ማህበር 6ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤውን በባህርዳር ከተማ እያካሄደ ነው
በጉባኤው የአማራ ወጣቶች ማህበር የ5 አመት ሪፖርት ፣የማህበሩ የኦዲት ፣ ሪፖርትና ማህበሩን ለቀጣይ 3 አመት የሚመሩ ስራ አስፈፃሚዎች እንደሚመረጡ ይጠበቃል