About Aya
የአማራ ወጣቶች ማህበር ለማናቸውም የፖለቲካም ሆነ የሀይማኖት ተቋማትና ድርጅቶች የማይወግን ፤ ነፃ ማህበር ሆኖ በሚመለከታቸዉ አካላት እዉቅናና ፈቃድ በአዋጅ ቁጥር 194 መሰረት ፤ የወጣቶችን ሁለንተናዊ ተሳትፎና ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ እንዲሁም ንቁ ተሳታፊ እንዲሆኑ ለማስቻል በ1995 ዓ.ም የተመሠረተ ማህበር ነው።
Vission
የክልሉ ወጣቶች ኢኮኖሚያዊ፤ ማህበራዊ፤ ፖለቲካዊ፤ ችግሮች ተቀርፈው ብቁ ሀገር ተረካቢ ስራ ፈጣሪ አምራች ከውጤቱም ተጠቃሚዎች ሁኖው ማየት
Mission
የክልሉ ወጣቶች በጠንካራ አደረጃጀት በማሳተፍ በስራ ፈጠራና ችግር አፈታት ሁለገብ የአቅም ግንባታና አድቮኬስን በመስራት ከሚመለከታቸው ተባባሪ አካላት ጋር ጽኑ ግኑኙነት በመፍጠር የሰለጠነ የረጃ አጠቃቀምና አደረጃጀት በመፍጠር የክልሉ ወጣቶች ኢኮኖሚያዊ ማህበራዊ ፖለቲካዊ ችግሮች ተቀርፈው ፍታሀዊ ተጠቃሚ እንዲሆኑ ማድረግ ነው፡፡
